የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የለውጥ አስመዝጋቢ እና የተቋማዊ አመራር ሽልማትን እውቅና አሸናፊ ሆነዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም በአቪየሽን አመራር ስራ አስፈጻሚዎች መድረክ /በአቪየተርስ አፍሪካ ታወር/ በተዘጋጀው መድረክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቋማዊ አመራር ሽልማት ዘርፍ 2021ን የእውቅና ሽልማትን ማግኘታቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል።
Media & Advertising Service
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የለውጥ አስመዝጋቢ እና የተቋማዊ አመራር ሽልማትን እውቅና አሸናፊ ሆነዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም በአቪየሽን አመራር ስራ አስፈጻሚዎች መድረክ /በአቪየተርስ አፍሪካ ታወር/ በተዘጋጀው መድረክ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቋማዊ አመራር ሽልማት ዘርፍ 2021ን የእውቅና ሽልማትን ማግኘታቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል።