


የጦና ንቦቹ አሸናፊነታቸውን ይዞ ቀጥሏል።
በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ አቻውን የገጠሙት የዎላይታ ዲቻ ስፖርት ቡድን በደረጃ አናት ላይ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ የሚያስችል ውጤት አስመዝግቧል። ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሶስት በማምጠብ በ31 ነጥብ ሊጉን በሁለተኛነት መምራት ጀምሯል።
ዎላይታ ድቻ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ
66′ ቃልኪዳን ዘላለም
FT
Media & Advertising Service
የጦና ንቦቹ አሸናፊነታቸውን ይዞ ቀጥሏል።
በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ አቻውን የገጠሙት የዎላይታ ዲቻ ስፖርት ቡድን በደረጃ አናት ላይ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ የሚያስችል ውጤት አስመዝግቧል። ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሶስት በማምጠብ በ31 ነጥብ ሊጉን በሁለተኛነት መምራት ጀምሯል።
ዎላይታ ድቻ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ
66′ ቃልኪዳን ዘላለም
FT